NEWS

Category

Ethiopian Women Lawyers Association (EWLA) released its Press Statement on the Election of Board Members of The Ethiopian Federal Lawyers Association. Journalists, media representatives, Human Rights and Woman organizations leaders, EWLA members, board and volunteers representatives have attended the press release.Here is the full statement: https://t.me/EWLA1/649#August 02, 2022#Press Release @Hilton Hotel, Addis Ababa
Read More
የኢትዮጵያ የህግ ባለሙያ ሴቶች ማህበርን በበጎ ፈቃደኝነት እና በቦርድ አባልነት ያገለገሉትወ/ሮ ስንዱ አለሙ የኢትዮጵያ የፌደራል ጠበቆች ማህበር ፕሬዘዳንት ሆነዉ ተመረጡ፡፡ በተጨማሪም ማህበሩን እንዲያገለግሉ ከተመረጡት 7 ስራ አስፈፃሚዎች መካከል 3 ሴቶች የተካተቱ ሲሆን ማህበራችንን በተለይ በነፃ የህግ ድጋፍ አገልገግሎት ፣ በቦርድ አመራርነትና አባልነት ሲያገለግሉ የነበሩና እያገለገሉም ያሉ ብቃት ያላቸዉ እና በእኩልነት የሚያምኑ ሴት የህግ ባለሙያዎች በመመረጣቸዉ...
Read More
1 2 3